.
≡
Navigation
ዋና ገጽ
መንፈሳዊ
ስንክሳር ቤተልሔም ዘተዋሕዶ
ኪነጥበብ
መልዕክት
ተከታታይ ትምህርት
ትምህርተ ሃይማኖት
ነገረ ክርስቶስ
ነገረ ማርያም
ነገረ ቅዱሳን
የቤተ ክርስቲያን ታሪክ
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር
ምስጢራተ ቤተክርስቲያን
ንዋየ ቅድሳት
የእንግሊዝኛ ትምህርት እና መጻሕፍት
ቢመለከቷቸው ይጠቅማሉ
አትሮንስ ሚዲያ
አትሮንስ
አንድ አድርገን
ኤፍሬም እሸቴ
የዳንኤል እይታዎች
ተዋሕዶ
የግብፅ ኦርቶዶክስ ቤ/ክ መጽሐፍት
ደበሎ
መጽሐፍ ቅዱስ ጥናት
ተከታታይ ትምህርት
ልዩ ልዩ
audio
ዋና ገጽ
»
ነገረ ቅዱሳን
» እስትንፋሰ ክርስቶስ
እስትንፋሰ ክርስቶስ
Unknown (በዲያቆን ንጋቱ አበበ) Tuesday, January 6, 2015 | 7:49 AM
የአባታችን
የእስትንፋሰ
ክርስቶስ
የተወለዱበት
ቦታ
ዳውንት
ፀውን
ዓባይ
ይባላል
::
በሰሜን
በኩል
የእናታቸው
ሃገር
ደብረ
ድባ
የቄርሎስ
ቦታ
ይባላል
::
የአባታቸውም
ሃገር
የእግዚአብሄር
አብ
ደብር
አጠገብ
ዳውንት
(
ደብረ
አስጋጅ
)
ይባላል
:
የአባታቸውም
ስም
መልዓከ
ምክሩ
ሲባሉ
እናታቸው
ደግሞ
ወለተ
ማርያም
ይባላሉ:
:
እነዚህ
ባል
እና
ሚስት
በህግ
ጸንተው
የሚኖሩ
እንደ
ዘካሪያስ
እና
እንደ
ኤልሳቤጥ
መልካም
ስራን
በመስራት
እግዚአብሄርን
የሚያገለግሉ
ነበሩ
:
ቀድመውም
2
ልጆችን
ወልደው
ነበር
እና
ከዛም
እመቤታችንን
የተባረከ
እግዚአብሄርን
የሚያገለግል
በጸሎቱ
ሰውን
የሚጠቅም
ልጅ
እንድትሰጣቸው
ዘወትር
ይለም
ኗ
ት
ነበር:
:
እግዚአብሄርም
ፀሎታቸውን
ሰምቶ
አቡነ
እስትንፋሰ
ክርስቶስ
ሚያዚያ
8
ተፀነሱ:
ታህሳስ
8
ቀን
ተወለዱ
::
ልክ
በተወለዱ
እለትም
ተነስተው
በግራቸው
ቆመው
3 ጊ
ዜ
ስብሐት
ለአብ
ስብሐት
ለወልድ
ስብሐት
ለመንፈስቅዱስ
ብለው
አመሰገኑ
:: 9 ጊ
ዜም
ሰገዱ
::
ከዚህም
በኋላ
በ
40
ቀናቸው
ጥምቀትን
ተጠምቀው
ስማቸውም
እስትንፋሰ
ክርስቶስ
ተባለ
::
ከዚያም
ቅዱስ
ሚካኤል
እየጠበቃቸው
አደጉና
አባትየው
ዋሻ
ውስጥ
60
አመት
ወደ
ኖረ
ቅዱስ
ኪራኮስ
ወደ
ሚባል
አባት
ወሰደው
ትምህርት
እንዲያስተምረው
ለመኑት
::
ከዚያም
ፃድቁ
አቡነ
እስትንፋሰ
ክርስቶስ
በአባ
ኪራኮስ
ተመርቆ
ትምህርቱን
ጀመረና
እንደሌላው
ሰው
ጊዜ
አልፈጀበትም
:
ወዲያው
ይረዳ
ነበር::
ጻ
ድቁ
አባታችን
የተለያዩ
የሃይማኖት
ትምህርቶችን
በፍጥነት
ተማረ::
በክርስቶስ
ፍቅር
በእመቤታችን
ፍቅር
ልቡ
ደማ
::
በውስጥ
በአፍአ
ድንግል
ስትሆን
የህያው
የእግዚአብሄር
አብ
የባህርይ
ልጅ
ወልድን
በጡቶ
ቿ
ወተት
አጥብታ
ያሳደገችው
በሁለት
ወገን
ድንግል
የምትሆን
መልካሚ
ቷ
እርግብ
እመቤታችን
ጽጌ
የሚባል
ል
ጇ
ን
እንደምትስም
እንዲሁ
ጻድቁ
አባታችንን
ትስመው
ነበር
::
አባታችን
በመንፈሳዊ
ተጋድሎ
ቅ
ኑት
እንደገበሬ
ፅሙድ
እንደበሬ
ሆኖ
ሳይመነኩስ
የምንኩስናን
ስራ
መስራት
ጀመረ
::
እንደ
እሳት
ወላፈን
ፈጥኖ
የሚያልፍ
የዚህን
ዓ
ለም
ጣዕም
በመናቅ
ህሊናው
እንደ
እሳት
ነደደ
::
አንደበቱም
46
ቱን
ብሉያትን
35
ቱን
ሃዲሳትን
መጽሃፍ
አንባቢ
አደረገው::
ከዚህም
ሌላ
ቅዱሳት
መጽሃፍትን
:-150
ውን
መዝሙረ
ዳዊት
:
ድርሳናትን:
ውዳሴ
ማርያምን
:
የጻድቃን
እና
የሰማእታትን
መልክአ
:
አስራ
ስምንቱን
ተአምረ
ማርያም
:
ተአምረ
እየሱስ
:
የሰኔ
ጎሎጎታ
:
ልፋፈ
ጽድቅ
:
እቀበኒ
ክርስቶስ:
7
ቱ
ኪዳናትን
:
ባርቶስ
እና
ገድለ
አቡነ
ኪሮስ
:
ጊዮርጊ:
ኤዎስጣቴዎስ
:
ገብረ
መንፈስቅዱስ
:
ተሰአቱ
ቅዱሳን
እንዲሁም
ሰይፈ
ስ
ላሴን
እና
ሰይፈ
መለኮትን
እንዲሁም
ሌሎችን
ቅዱሳን
መጽሐፍቶችን
ዘወትር
አብዝቶ
ይፀልይ
ነበር
::
ጻድቁ
አባታችን
ጾምና
ጸሎትን
ትዕግስት
አርምሞ
ልጉአም
ሆኑለት
::
እግሮቹ
በሐዋርያት
ወንጌል
ጭንጫ
ላይ
ቆሙ
::
ቅድስት
ንጽህት
ድንግል
በምትሆን
በእመቤታችን
በማርያም
ፍቅር
ገመድ
ተጎተተ:
:
የአሸናፊ
የእግዚአብሄር
ስሙን
በመፍራት
ሰውነቱን
ይገስጻል
::
በጻድቃን
እና
በሰማእታት
ጎዳና
ሰውነቱን
ያሮጠዋል:
:
ከዚህም
በኋላ
አባ
ኪራኮስ
አባታችንን
መርቆ
ወደ
አባቱ
ሰደደው
::
ከዚያም
አባትየው
ስሙ
ማርቆስ
ወደሚባል
ጳጳስ
ክህነት
ይሰጠው
ዘንድ
ወሰደው::
ጳጳሱም
ባርኮ
ዲቁና
ሾመው
እና
ወደ
ሃገራቸው
ዳውንት
ተመለሱ:
:
በእመቤታችን
እና
በቅዱስ
ጊዮርጊስ
ቤተ
ክርስቲያን
በድቁና
ያገለግል
ጀመር::
አባቱን
እና
እናቱንም
በማገልገል
እስከ
14
አመቱ
ድረስ
ተቀመጠ
በኋላ
ም
በ
14
አመቱ
አለምን
ንቆ
ይመንን
ዘንድ
ለቤተሰቦቹ
ነገራቸው
አባቱም
ቤተ
ክርስቲያን
ሄዶ
አልቅሶ
ቢጸልይ
"
ይመነኩስ
ዘንድ
ይሂድ
ስልጣኑ
እስከ
ሰማይ
ከፍ
ከፍ
ይላል
ስም
አጠራሩ
እስከ
አለም
ዳርቻ
ይደርሳል
"
የሚል
ቃል
ከሰማይ
ሰማና
በፍቅርና
በሰላም
አሰናበቱት
::
አባታችን
በ
14
አመቱ
ብዙ
ገዳማትን
እየጎበኘ
ወደ
ደብረ
ሃይቅ
አቡነ
ኢየሱስ
ሞአ
ደረሰ
::
ከዚያም
እንደገዳም
ስርዓት
3 ዓ
መት
ተፈተነና
ምንኩስናን
ለበሰ::
ከብዙ
ተጋድሎ
በኋላ
ድቁና
ወደ
ሾመው
ጳጳስ
ሄዶ
ቅስናን
ተቀበለ
::
ከጥቂት
ቀንም
በኋላ
ቁምስናን
እና
ኤጲስቆጶስነትንም
ሾመው
::
አባታችን
"
ጌታችን
ሰውነቱን
በገራህተ
መስቀል
የጣለ
ነፍሱን
ያገኛታል:
:
ስለኔ
ሰውነቱን
በገራህተ
መስቀል
ይጣል
"
ያለውን
አስቦ
በጾም
በጸሎት
በትርህምት
በስግደት
ኖረ:
:
እንደ
12ቱ
ሃዋርያት
አጋንንትን
እያወጣ
:
ድውያንን
ይፈውስ
ለምጻምን
ያነጻ
ጀመር:
:
የአባታችን
ተአምር
በምድረ
ኢትዮጵያ
ተሰማ
ህዝቡም
እሱን
ያይ
ዘንድ
ካለበት
ይመጣል:
:
ከዚያም
አባታችን
ኢትዮጵያን
እየተዘዋወረ
ያስተምር
ይጸልይ
ጀመር
በኋላ
ም
በ
33
አመቱ
ወደ
ደብረ
ድባ
መጥቶ
ሚያዚያ
9
ቀን
ምንኩስናን
ተቀበለ::
በዚያች
ቀንም
አስኬማን
:
ቅናትን
:
ቀሚስን
:
መታጠቂያን
:
መስቀልን
:
በትርን:
ጭራንና
ስእልን
ተቀብሎ
ሲጸልይ
ዋለ
::
ከዚያም
እንዳስለመደው
በየ
ሃገሩ
እየተዘዋወረ
እያስተማረና
ድውይን
እየፈወሰ
ሃገሪ
ቷ
ን
አቀና
በየጊዜውም
የሚነሱ
ንጉሶች
ይመጡና
ከአባታችን
ዘንድ
ይባረኩ
ነበር
:
ብዙ
ልጆችም
አፍርቶ
ነበር
በስተመጨረሻም
ጌታችን
ከእናቱ
እና
ከብዙ
ቅዱሳን
ጋር
ሆኖ
ወደ
አባታችን
መጥቶ
ብዙ
ቃል
ኪዳን
ሰጥቷቸዋል
::
በስተመጨረሻም
አባታችን
አቡነ
እስትንፋሰ
ክርስቶስ
በ
ሚያዚያ
9
ቀን
አርፉ
::
የአባታችን
የአቡነ
እስትንፋሰ
ክርስቶስ
ረድኤት
እና
በረከት
አይለየን
አሜን
!!!!!
ምንጭ
ገድለ
አቡነ
እስትንፋሰ
ክርስቶስ
Tweet
Related articles
"የመነኮሳት ሕይወት"
ቅዱስ ዳዊት
ሊቀ መላእክት ቅዱስ ገብርኤል
0 comments:
Post a Comment
Note: Only a member of this blog may post a comment.
Older Post
Home
ቤተልሔም ዘተዋሕዶ
በኦርቶዶክሳዊት
ተዋሕዶ
ቤተ
ክርስቲያን
ላይ
ለሚነሱ
ማንኛውም
ጥያቄ
መልስ
ለመስጠት
የሚሰራ
ብሎግ
ነው።
ያለዎትን
ጥያቄና
አስተያየት
ይላኩልን።
ቅዱሳት
መጻህፍትን
አገላብጠን፤
አበው
ሊቃውንትን
ጠይቀን፤
ያገኘነውን
መልስ
ወደ
እናንተ
እናደርሳለን!!!
Labels
ልዩ ልዩ
(2)
መጽሐፍ ቅዱስ ጥናት
(1)
ሥርዓተ ቤተክርስቲያን
(1)
ብሂለ አበው
(1)
ነገረ ሃይማኖት
(1)
ነገረ ማርያም
(1)
ነገረ ቅዱሳን
(4)
ኪነጥበብ
(1)
የቤተ ክርስቲያን ታሪክ
(1)
"የዕጣኑም ጢስ ከቅዱሳን ጸሎት ጋር ከመልአኩ እጅ በእግዚአብሔር ፊት ወጣ" ራዕ 8፤4
አዘጋጅ፦ ዲያቆን ንጋቱ አበበ
ቤተልሔም ዘተዋሕዶን ላይክ በማድረግ በፌስቡክ ይከታተሉ
በሳምንት ጊዜ ውስጥ ብዙ የተነበቡ
እስትንፋሰ ክርስቶስ
የአባታችን የእስትንፋሰ ክርስቶስ የተወለዱበት ቦታ ዳውንት ፀውን ዓባይ ይባላል :: በሰሜን በኩል የእናታቸው ሃገር ደብረ ድባ የቄርሎስ ቦታ ይባላል :: የአባታቸው...
ሊቀ መላእክት ቅዱስ ገብርኤል
የአግዚአብሔር መልአክ ሊቀ መላእክት ቅዱስ ገብርኤል አናንያ አዛርያ ሚሳኤል ወደአሉበት ወረደ:: የአሳቱን ነበልባልም መታው አሱም አንደነፋስ ቀዘቀዘ የአሳቱም ነበልባል ምን ምን አልነካቸዉም ለመዉታትም አላስቸነካቸዉ...
"ኑ ወደ እግዚአብሔር ተመለሱ"
ኑ ወደ እግዚአብሄር ተመለሱ ፤ ኑ በፀሎት ወደአምላክ ቅረቡ ፤ በፀሎት ማለት እንዴት ነው ? ይህስ የልባችሁን ምስጢር ሁሉ ሳትደብቁ እርሱ እግዚአብሄር እንደሚያስፈልጋችሁ መናገር ...
ተአምረ ማርያም
- እግዚአብሔር ያክብራችሁ መላአክትም ጻድቃንም ምስጋናዋን መፈጸም የማይቻላቸው የእመቤታችንን ተአምር ለመስማት ዓይነ ልቡናችሁን ያብራላችሁ፡፡ በርካታ ልመናዋ ከሕዝበ ክርስትያኑ ጋር ለዘላለሙ ይኑር፡...
ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ክፍል አንድ
1.1. ቤተክርስቲያን / ቤተ መቅደስ ማለት ምን ነው? ቤተክርስቲያን ሦስት ትርጉም ያለው በዘርፍና በባለቤትነት የተጠቃለለ ስም ነው፡፡ አንደኛው ትርጉም ፡- የክርስቲያን ቤት የክርስቲያን ...
የቤተ ክርስቲያን ታሪክ
መግቢያ የቤተክርስቲያን ታሪክ ትምህርት ምንነት የቤተ ክርስቲያን ታሪክና የዓለም ታሪክ አንድ ክፍል ነው። አንድ የታሪክ ምሁር ታሪክን በሚያጠናበትና በሚመረምርበት ወቅት ብሎግ ልማስተማር በሚዘጋጅበ...
በብሎጉ የሚገኙ
▼
2015
(1)
▼
January
(1)
እስትንፋሰ ክርስቶስ
►
2014
(12)
►
December
(12)
.
0 comments:
Post a Comment
Note: Only a member of this blog may post a comment.